Thread Reader
Share this page!
×
Post
Share
Email
Enter URL or ID to Unroll
×
Unroll Thread
You can paste full URL like: https://x.com/threadreaderapp/status/1644127596119195649
or just the ID like: 1644127596119195649
How to get URL link on X (Twitter) App
On the Twitter thread, click on
or
icon on the bottom
Click again on
or
Share Via icon
Click on
Copy Link to Tweet
Paste it above and click "Unroll Thread"!
More info at
Twitter Help
ᴇʟɪᴀꜱ ᴍᴇꜱᴇʀᴇᴛ
@EliasMeseret
Founder/Editor @MeseretMedia @EthiopiaCheck Journalist-at-large, former @AP reporter in Ethiopia
Subscribe
Save as PDF
Jun 9, 2022
•
5 tweets
•
1 min read
በአፋር ክልል ድርቅ፣ ጦርነት እና ስደት ያስከተለው የምግብ እጥረት የህፃናትን ህይወት መንጠቅ ጀምሯል። MSF ባለፉት 8 ሳምንታት ብቻ 35 ህፃናት ህይወታቸው እንዳለፈ ዛሬ ይፋ አርጓል፣ እኔም ከዱብቲ ሆስፒታል ዛሬ ያገኘሁት መረጃ ይህንኑ ያሳያል።
"በማህበረሰቡ ላይ ስራ ካልተሰራ ህፃናት መሞት መቀጠላቸው አይቀርም። ሆስፒታሉ ሞልቶ ድንኳን ጥለን ነበር፣ አሁን እሱ ሞልቶ ኮሪደር ላይ ህክምና ለመስጠት እየሞከርን ነው። እጅግ ልብ ሰባሪ ሁኔታ ነው" ያሉኝ በሆስፒታሉ የሚገኙ አንድ ሀኪም ናቸው።