"እንዴት ሙስሊሙ በአደባባዩ ማፍጠር አይችልም ይላሉ?" ብለህ ገረመህ አይደል? አይግረምህ… ቤ/ክ መዋቅር ውስጥ አሁንም ሙስሊሙን እንደእንግዳ እንጂ እንደዜጋ የማይቆጥሩ ጥቂት ኋላቀሮች አሉ… በተለይ ደግሞ የማኅበሩ ሰዎች ይህ ዋና ሥራቸው ነው።👉
👉 ሙስሊሙ እና ኦርቶዶክሱ ሲተሳሰብ ጨጓራቸው የሚነሣባቸው ጽንፈኞች ናቸው።
በ2019 ሴፕቴምበር 2 በአፍሪካ ኅብረት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ሰንበት ትምህርት ቤት የጻፈውን ደብዳቤ ላስታውስህ… 👉
"…እንግዳ ቤቱን ካቀናው ባለቤት እኩል መሆን አይችልም እንዲህ በመሆኑም 1 ቀንም የምሬት ቃል አሰምታ የማታውቅ ቤ/ክ እኩልነት መቻቻል የሚለውን ቀይ መስመር ንደው የመጥፋቷን ነገር በሚመክሩ ሰዎች እየደረሰባት ያለው ግፍ በእጅጉ አሳዛኝ ነው…"
👉 እንዲህ ዓይነት ሙስሊሙን እንደእንግዳ የሚቆጥሩ ሰዎች መዋቅሩ ውስጥ ቢኖሩም አማኙ ግን ከጎንህ እንደሆነ አትዘንጋ… እሁድ አብረውህ በፍቅር እና በመተሳሰብ የሚያፈጥሩ ኦርቶዶክሳዊ ወንድም እኅቶችህ ብዙ ናቸው።👉
የእነሱን አጋርነት ከታች ባያያዝኩልህ ስክሪንሾቶች ተመልከት… ስዘዋወር ካገኘኋቸው ጥቂቶች አጋራሁህ እንጂ እጅግ ብዙ ናቸው…
.
#እሁድንበአብዮትአደባባይ

• • •

Missing some Tweet in this thread? You can try to force a refresh
 

Keep Current with Talk Ethiopia w/ Isaac ቶክ ኢትዮጵያ

Talk Ethiopia w/ Isaac ቶክ ኢትዮጵያ Profile picture

Stay in touch and get notified when new unrolls are available from this author!

Read all threads

This Thread may be Removed Anytime!

PDF

Twitter may remove this content at anytime! Save it as PDF for later use!

Try unrolling a thread yourself!

how to unroll video
  1. Follow @ThreadReaderApp to mention us!

  2. From a Twitter thread mention us with a keyword "unroll"
@threadreaderapp unroll

Practice here first or read more on our help page!

More from @EthioTalk

May 17, 2021
👉የማኅበሩ ሰዎች ፍላጎታቸው በማንኛውም መልኩ ቀውስ መፍጠር ነው። "ሙስሊም ኦሮሞ ያልሆነ ምርጫ ካርድ አይሰጠውም" የሚል ቅጥፈት ከጀመሩ ገና 2 ቀን እንኳ አልሆናቸውም።👇
👉ዓላማቸው ከጽንፈኛ አማራ ብሄርተኞች ለተቀበሉት ከኦሮሙማ/ኦሮሞነት ጋር ላላቸው ፀብ ሃይማኖትን መጠቀም ነው። "ኦሮሞን ለመክፈል የሸዋ ኦሮሞን በሃይማኖት መገንጠል ያሻል" ብለው ያምናሉ! ለዚህ የብሄር ዓላማ ቤተክርስቲያንን መጠቀሚያ ያደርጋሉ!👇
ዲ/ን አባይነህ ካሤ (ድንቄም ዲያቆን) በ"ኦሮሙማ" ጉዳይ ደጋግሞ ፕሮግራም የሚሠራውን ያክል አብን ራሱ የሚሠራ አይመስለኝም! ዋና ተሠላፊ ነው! የአደባባይ ሚዲያ ሰዎችም "ኦሮሞውን ይከፍልልናል" ብለው ያሰቡትን ሁሉ በሚዲያቸውም በግላቸውም ያደርጋሉ!
Read 4 tweets
May 7, 2021
ወዳጄ... ጉዳዩ በቀላሉ የሚታለፍ አይደለም። የአንድ ፕሮግራም ጉዳይም አይደለም። የሕዝበ ሙስሊሙ ክብርና የዜግነት መብት፣ የከተማ ባለቤትነት ጉዳይ ነው! ሕጉም፣ መርሁም፣ ሞራላዊነቱም ከጎናችን ነው! አደባባዩ የግብር ከፋዩ ዜጋ ሁሉ ነው።👇
"'ለክብረበዓል፣ ለአምልኮ፣ ለተቃውሞ፣ ለሩጫ፣ ለውድድር፣ ለእግር ኳስ፣ ለማረፊያ፣ ለስብሰባ፣ ለዳንስ፣ ለፓርኪንግ፣ ለማስታወቂያ ወዘተ የሚውል የአዲስ አበባ ሕዝባዊ አደባባይ (Open Space) ነው'

የከተማ ፕላን ባለሙያ አርክቴክት ብሩክ ተ/ሃይማኖት
🍀 ይህን የጋራ መጠቀሚያ የመጠቀም መብት አለህ! ሰማይ ዝቅ ምድር ከፍ ቢል ከዚህ ውጭ እንዳትሰማ! የማንም ደብዳቤ ሊያስቆምህ አይችልም! ኢፍጣር ይዘጋጅ አይዘጋጅ ሌላ ጉዳይ ነው! በኪስህ አንድ ቴምር ይዘህም ሄደህ ቢሆን በአደባባይህ ታፈጥራለህ!👇
Read 6 tweets
May 6, 2021
🍀 ከ"ባለርስቶች" ጋር አጋርነት መጀመሪያውኑም አያዋጣም!

ጽንፈኛ የአማራ ብሄርተኞች አዋጭ የፖለቲካ አጋር መሆን እንደማይችሉ በተደጋጋሚ አሳይተዋል። መመሪያቸው "እኛ የማንገዛት ኢትዮጵያ ትፈርሳለች" ነው። 👇
👉መላዋን አገር የቤተ ዘመድ ርስታቸው አድርገው ነው የሚመለከቱት። ከእንዲህ ዓይነት ኃይል ጋር ጤናማ የፖለቲካ አጋርነት መመሥረት የሚታሰብ አይደለም። ምክንያቱም "አልቲሜት ዴማንዳቸው" ብቸኛ የሥልጣን ባለቤት መሆን ነው።👇
👉የፖለቲካ አጋርነት የሚመሠረተው በሰጥቶ መቀበል መርህ ላይ ነው። ጽንፈኛ የአማራ ልሂቃን ግን መርሃቸው "ተቀብሎ መቀበል" እንጂ "ሰጥቶ መቀበል" አይደለም።👇
Read 8 tweets
Mar 24, 2021
የአክራሪ አማራ ብሄርተኞች ሎጂክ በጣም የሚገርም ነው... ፓርላማ ውስጥ የሕዝብ ተወካዮች በአማራ ንጹሃን ላይ የሚፈጸምን ጥቃት እና ግድያ አውግዘው ድምጽ ሲያሰሙ...👇
🔴 "ለወገናቸው ድምጽ መሆን የቻሉ ጀግኖች! አንደበታችሁ ይባረክ! የንጹሃን ተበዳዮችን ድምጽ አሰማችሁ! ክብር ይገባችኋል!" 👇
ፓርላማ ውስጥ የሕዝብ ተወካዮች በወለዬ ንጹሃን ላይ የሚፈጸምን ጥቃት እና ግድያ አውግዘው ድምጽ ሲያሰሙ...👇
Read 5 tweets

Did Thread Reader help you today?

Support us! We are indie developers!


This site is made by just two indie developers on a laptop doing marketing, support and development! Read more about the story.

Become a Premium Member ($3/month or $30/year) and get exclusive features!

Become Premium

Don't want to be a Premium member but still want to support us?

Make a small donation by buying us coffee ($5) or help with server cost ($10)

Donate via Paypal

Or Donate anonymously using crypto!

Ethereum

0xfe58350B80634f60Fa6Dc149a72b4DFbc17D341E copy

Bitcoin

3ATGMxNzCUFzxpMCHL5sWSt4DVtS8UqXpi copy

Thank you for your support!

Follow Us!

:(